Notice: file_put_contents(): Write of 4460 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50

Warning: file_put_contents(): Only 4096 of 8556 bytes written, possibly out of free disk space in /var/www/tg-me/post.php on line 50
TIKVAH-SPORT | Telegram Webview: tikvahethsport/60533 -
Telegram Group & Telegram Channel
" ባሎን ዶር ያሸነፍኩት ባሳየሁት ወጥ ብቃት ነው " ሮድሪ

ስፔናዊው የመሐል ሜዳ ተጨዋች ሮድሪ በቀጣይ ካጋጠመው ከባድ ጉዳት በማገገም በዚህ የውድድር አመት ወደ ሜዳ ሊመለስ እንደሚችል ጠቁሟል።

ሮድሪ ምን አለ ?

- "የውድድር አመቱ ረጅም ነው በዚህም መሰረት ከታሰበው ጊዜ ቀድሜ በዚህ አመት ወደ ሜዳ ልመለስ እችላለሁ።

- ባሎን ዶርን ያሸነፍኩት ባሳየሁት ወጥ ብቃት ነው ይሄ በእግር ኳስ በጣም ከባድ ነገር ነው ባለፈው አመት በወጥነት ደረጃ የሚስተካከልኝ ተጨዋች አልነበረም።

- ለባሎን ዶር ሽልማት መምረጥ ብችል ዳኒ ካርቫሀልን ሁለተኛ እንዲሁም ቪኒሰስ ጁኒየርን ሶስተኛ አደርጋለሁ።

- በማንችስተር ሲቲ ያለኝን ኮንትራት ማራዘም ቅድሚያ የምሰጠው ነገር አይደለም አሁን ላይ ትኩረቴ ካጋጠመኝ ጉዳት በማገገም ላይ ነው።" ብሏል።

@Tikvahethsport    @kidusyoftahe



tg-me.com/tikvahethsport/60533
Create:
Last Update:

" ባሎን ዶር ያሸነፍኩት ባሳየሁት ወጥ ብቃት ነው " ሮድሪ

ስፔናዊው የመሐል ሜዳ ተጨዋች ሮድሪ በቀጣይ ካጋጠመው ከባድ ጉዳት በማገገም በዚህ የውድድር አመት ወደ ሜዳ ሊመለስ እንደሚችል ጠቁሟል።

ሮድሪ ምን አለ ?

- "የውድድር አመቱ ረጅም ነው በዚህም መሰረት ከታሰበው ጊዜ ቀድሜ በዚህ አመት ወደ ሜዳ ልመለስ እችላለሁ።

- ባሎን ዶርን ያሸነፍኩት ባሳየሁት ወጥ ብቃት ነው ይሄ በእግር ኳስ በጣም ከባድ ነገር ነው ባለፈው አመት በወጥነት ደረጃ የሚስተካከልኝ ተጨዋች አልነበረም።

- ለባሎን ዶር ሽልማት መምረጥ ብችል ዳኒ ካርቫሀልን ሁለተኛ እንዲሁም ቪኒሰስ ጁኒየርን ሶስተኛ አደርጋለሁ።

- በማንችስተር ሲቲ ያለኝን ኮንትራት ማራዘም ቅድሚያ የምሰጠው ነገር አይደለም አሁን ላይ ትኩረቴ ካጋጠመኝ ጉዳት በማገገም ላይ ነው።" ብሏል።

@Tikvahethsport    @kidusyoftahe

BY TIKVAH-SPORT




Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethsport/60533

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH SPORT Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

However, analysts are positive on the stock now. “We have seen a huge downside movement in the stock due to the central electricity regulatory commission’s (CERC) order that seems to be negative from 2014-15 onwards but we cannot take a linear negative view on the stock and further downside movement on the stock is unlikely. Currently stock is underpriced. Investors can bet on it for a longer horizon," said Vivek Gupta, director research at CapitalVia Global Research.

The Singapore stock market has alternated between positive and negative finishes through the last five trading days since the end of the two-day winning streak in which it had added more than a dozen points or 0.4 percent. The Straits Times Index now sits just above the 3,060-point plateau and it's likely to see a narrow trading range on Monday.

TIKVAH SPORT from hk


Telegram TIKVAH-SPORT
FROM USA